ከይር ቮክስ አፍሪካ

ዜና የሀገር ውስጥ

ከብሔራዊ ቲያትር ጀርባ የሚገኙ አሮጌ መፃህፍት መሸጫ ሱቆች ሊፈርሱ ነው

on | 2025-10-27 10:14:43

Share: Facebook | Twitter | Whatsapp | Linkedin


ከብሔራዊ ቲያትር ጀርባ የሚገኙ አሮጌ መፃህፍት መሸጫ ሱቆች ሊፈርሱ ነው

ከይር ዜና:- ከብሔራዊ ቲያትር ጀርባ የሚሰሩ ከደርዘን በላይ የመጻሕፍት መደብሮች፣ ጥቅምት 18፣ 2025 የወረደው አስተዳደር ፅህፈት ቤት  የደረሳቸው ውሳኔ  መሰረት በአስቸኳይ ቦታውን ለመልቀቅ እንዲዘጋጁ ተነግሯቸዋል። 

ከ20 ዓመታት በላይ፣ እነዚህ የኮንቴይነር ሱቆች ለመጽሐፍ አፍቃሪዎች መልህቅ ሆነው ቆይተዋል:: 

ከደርዘን በላይ የሚቆጠሩ የመፃህፍት ሻጮች የኑሮ መተዳደሪያቸው ካደረጉት የመጻሕፍት ንግድ ባዶ እጃቸውን ሊያስቀራቸው መሆኑን በመፍራት ተለዋጭ ምትክ ቦታ ጠይቀዋል:: 

ይሁን እንጅ ከወረዳ አስተዳደሩ የተሰጣቸው ምላሽ እንደሌለ ተናግረዋል::

ፈልግ

አስተያየትዎን ይተው