ዜና
የሀገር ውስጥ
ቀጣዩ ምርጫ እለተ ሰኞ ግንቦት 24 ፣ 2018 እንዲሆን ጸደቀ
on | 2025-12-09 20:44:24
Share: Facebook |
Twitter |
Whatsapp |
Linkedin
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የድምጽ መስጫ ቀን ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 ሆኖ መጽደቁን አስታወቀ።
ቦርዱ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ ባደረገው የጸደቀ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ፤ የምርጫ ውጤት በቦርዱ ደረጃ ይፋ የሚደረገው ሰኔ 4 ቀን እንደሆነ ገልጿል።